የ ስዊድን ሕጻናት አድን ድርጅት ለህጻናት መብት
ይከራከራል፡፡
ለህጻናት ህይወት መሻሻል
ዘላቂና አፋጣኝ ምላሽ እንሰጣለን፡፡
ስዊድን ህጻናት አድን ድርጅት መሪ የህጻናት መብቶች ድርጅት የሆነው የ አለም አቀፉ ህጻናት አድን ህብረት አካል ነው፡፡ የስዊድን ህጻናት አድን ድርጅት እ.ኤ.አ. ከ1960ዎቹ ጀምሮ በ አፍሪካ እይተንቀሳቀሰ የሚገኝ ሲሆን በ ኬንያ በሴኔጋል እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ክልላዊ ጽህፈት ቤቶቹም በ 27 የ አፍሪካ አገሮች ለሚገኙ ከ100 በላይ ለሆኑ አጋር ድርጅቶች ድጋፍ ይሰጣሉ፡፡